በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ለሃያ አንድ ተከታታይ ጨዋታዎች ግቡን ሳያስደፍር በመቆየት ባለክብረ ወሰን ከመሆኑ በተጨማሪ ከ2004 ዓ.ም እስከ 2008 ዓ.ም ባሉት ተከታታይ ዓመታት የኮከብ ግብ ጠባቂ ሽልማት ክብርን ለማሳካት ችሏል።
ባሳለፈው ዓመት ከ አዳማ ከተማ ጋር ያሳለፈው ጃኮ ፔንዜ ከ አዲስ ፈራሚው ሮበርት ጋር ብርቱ ፍልሚያ ይጠብቀዋል ተብሎ ይገመታል ።
በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ለሃያ አንድ ተከታታይ ጨዋታዎች ግቡን ሳያስደፍር በመቆየት ባለክብረ ወሰን ከመሆኑ በተጨማሪ ከ2004 ዓ.ም እስከ 2008 ዓ.ም ባሉት ተከታታይ ዓመታት የኮከብ ግብ ጠባቂ ሽልማት ክብርን ለማሳካት ችሏል።
ባሳለፈው ዓመት ከ አዳማ ከተማ ጋር ያሳለፈው ጃኮ ፔንዜ ከ አዲስ ፈራሚው ሮበርት ጋር ብርቱ ፍልሚያ ይጠብቀዋል ተብሎ ይገመታል ።
Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!
Confirmed
0
Death
0
Sign in to your account