የኢትዮጵያ ቡናው ዋና አሰልጣኝ ካሳዬ አራጌ ፕርሚየር ሊጉ በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት መቋረጡን ተከትሎ ቤተሰቦቹ በሚገኙበት አሜሪካ ማቅናታቸው ይታወሳል ።
ይህንንም ተከትሎ በመጪው ሐምሌ 20 ( ሰኞ ) ወደ ኢትዮጵያ በመመለስ የክለቡን ስራዎች ዳግም እንደሚቀጥሉ ሀትሪክ ስፖርት ለማረጋገጥ ችሏል ::
የኢትዮጵያ ቡናው ዋና አሰልጣኝ ካሳዬ አራጌ ፕርሚየር ሊጉ በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት መቋረጡን ተከትሎ ቤተሰቦቹ በሚገኙበት አሜሪካ ማቅናታቸው ይታወሳል ።
ይህንንም ተከትሎ በመጪው ሐምሌ 20 ( ሰኞ ) ወደ ኢትዮጵያ በመመለስ የክለቡን ስራዎች ዳግም እንደሚቀጥሉ ሀትሪክ ስፖርት ለማረጋገጥ ችሏል ::
Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!
Confirmed
0
Death
0
Sign in to your account