የጅማ ከተማ የፊት መስመር አጥቂ አቅሌሲያስ ግርማ ለሁለት ዓመት የፊርማ ስምምነት መከላከያን መቀላቀል ችሏል፡፡
የአንድ አመት የፊርማ ስምምነት እያለው የውድድር ዘመኑን ከጅማ ጋር ያጠናቀቀው አቅሌሲያስ መከላከያን መቀላቀል ችሏል፡፡ ጅማ ከተማ ወደ ፕሪሜየር ሊጉ እንዲያድግ ካደረጉ የፊት መስመር ተጫዋቾች ጉልህ ሚና የነበረው ነው፡፡
የጅማ ከተማ የፊት መስመር አጥቂ አቅሌሲያስ ግርማ ለሁለት ዓመት የፊርማ ስምምነት መከላከያን መቀላቀል ችሏል፡፡
የአንድ አመት የፊርማ ስምምነት እያለው የውድድር ዘመኑን ከጅማ ጋር ያጠናቀቀው አቅሌሲያስ መከላከያን መቀላቀል ችሏል፡፡ ጅማ ከተማ ወደ ፕሪሜየር ሊጉ እንዲያድግ ካደረጉ የፊት መስመር ተጫዋቾች ጉልህ ሚና የነበረው ነው፡፡
Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!
Confirmed
0
Death
0
Sign in to your account