- ጥቅምት 8 ቀን 2010
- FT
- ቅዱስ ጊዮርጊስ
- 0-0
- ጅማ አባ ጅፋር
82′ ጨዋታው በመብራት መጥፋት ምክንያት ለ 15 ደቂቃ ተቋርጦ ነበር
FT ፦ ጨዋታው በአቻ ውጤት በመጠናቀቁ ወደ መለያ ምት አምርተዋል
- ማሰታውቂያ -
ቅዱስ ጊዮርጊስ 4-2 ጅማ አባ ጅፋር
ቅዱስ ጊዮርጊስ የፍጻሜ ተፋላሚ መሆኑን አረጋግጧል
40′ ሳሙኤል ተስፋዬ ከቅዱስ ጊዮርጊስ ቢጫ ካርድ ተመልክቷል
76′ ሳልሀዲን ባርጌቾ ከቅዱስ ጊዮርጊስ ቢጫ ካርድ ተመልክቷል
86′ አሚን ነስሬ ጅማ አባ ጅፋር ቢጫ ካርድ ተመልክቷል
65′ አዳነ ግርማ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከፍጹም ቅጣት ምት አግኝቶ ሳይጠቀምበት ቀርቷል
51′ የተጫዋች ቅያሪ ጅማ አባ ጅፋር 12.ተመስገን ገ/ኪዳን ወጥቶ 4 አሚት መሃመድ ገብቷል
51′ የተጫዋች ቅያሪ ጅማ አባ ጅፋር 18.እንዳለ ደባልቄ ወጥቶ 11 በድሩ ኑር ሃሰን ገብቷል
55′ የተጫዋች ቅያሪ ቅዱስ ጊዮርጊስ 6.አሉላ ግርማ ወጥቶ 27 አብዱልከሪም ዞኮ ገብቷል
55′ የተጫዋች ቅያሪ ቅዱስ ጊዮርጊስ 10.ሳሙኤል ተስፋዬ ወጥቶ 18 አቡበከር ሳኒ ገብቷል
55′ የተጫዋች ቅያሪ ቅዱስ ጊዮርጊስ 17.አቤል አንበሴ ወጥቶ 25 አሜ መሃመድ ገብቷል
86′ የተጫዋች ቅያሪ ጅማ አባ ጅፋር 19.ዮናስ ገረመው ወጥቶ 21 ንጋቱ ገ/ስላሴ ገብቷል
አሰላለፍ
ቅዱስ ጊዮርጊስ ጅማ አባ ጅፋር
1.ለአለም ብርሀኑ 1.ዳንኤል ኦጄ
20.ፍሬዘር ካሳ 14.ኤልያስ አታሮ
4.አበባው ቡጣቆ 2.ሄኖክ ኢሳያስ
12. ደጉ ደበበ 22.ሲሴኮ አዳማ
13.ሳልሀዲን ባርጌቾ 17.ሄኖክ አዱኛ
2.ሙሉአለም መስፍን 8.አሚን ነስሬ
6.አሉላ ግርማ 6.ይሁን እንዳሻው
17.አቤል አንበሴ 26.ሳምሶን ቀልቻ
16.በሀይሉ አሰፋ 18.እንዳለ ደባልቄ
19.አዳነ ግርማ 19.ዮናስ ገረመው
10.ሳሙኤል ተስፋዬ 12.ተመስገን ገ/ኪዳን