ፍቃዱ ደነቀ ወልዋሎ አዲግራትን በአምበልነት መርቷል..
የአሰልጣኝ ዮሃንስ ሳህሌን ከሃላፊነት መልቀቅ ተኸትሎ በስምምነት ክለቡን እንዲለቁ ከተስማሙ 3 ተጨዋቾች መሃል አንዱ ነው ከደቂቃዎች በፊት በደረሰኝ መረጃ ተጨዋቹ በአንድ አመት ውል ወደ ቀድሞ ክለቡ ድሬዳዋ ማቅናቱ ታውቋል፡፡ ፌዴሬሽኑ ውሉን ከተመለከተ በኋላ በቀናት ውስጥ ዝውውሩን ያጸድቃል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
ፍቃዱ ደነቀ ወልዋሎ አዲግራትን በአምበልነት መርቷል..
የአሰልጣኝ ዮሃንስ ሳህሌን ከሃላፊነት መልቀቅ ተኸትሎ በስምምነት ክለቡን እንዲለቁ ከተስማሙ 3 ተጨዋቾች መሃል አንዱ ነው ከደቂቃዎች በፊት በደረሰኝ መረጃ ተጨዋቹ በአንድ አመት ውል ወደ ቀድሞ ክለቡ ድሬዳዋ ማቅናቱ ታውቋል፡፡ ፌዴሬሽኑ ውሉን ከተመለከተ በኋላ በቀናት ውስጥ ዝውውሩን ያጸድቃል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!
Confirmed
0
Death
0
Sign in to your account