የ2010 የኢትዮጵያ ኘሪሜየር ሊግ ግምገማ እና የ2011 የኢትዮጵያ ኘሪሜየር ሊግ የእጣ ማውጣት ስነስርዓት ተካሂዷል ። የመጀመሪያው ዙር የኢትዮጵያ ኘሪሜየር ሊግ ተፋላሚዎች ታውቀዋል
ጥቅምት 17 ቀን 2011
1ኛ ሳምንት
አዳማከተማ ከ ጅማ አባጅፋር
ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ባህርዳር ከተማ
ሽረ እንዳስላሴከ ወላይታ ድቻ
ሲዳማ ከፋሲል ከተማ
ሀዋሳ ከተማከ ወልዋሎአዲግራት
መቐለ ከተማ ከ ደደቢት
ኢትዮጵያ ቡና ከ ድሬደዋ ከተማ
ደቡብ ፖሊስ ከ መከላከያ
- ማሰታውቂያ -
የ2011 የኢትዮጵያ ጥሎ ማለፍ ድልድል ታውቋል
ወላይታ ድቻ ከ ጅማአባጅፋር
ኢትዮጵያ ቡና ከ ደደቢት
ሽረ እንዳስላስ ከ ሲዳማ ቡና
ድሬደዋ ከተማ ከ ሀዋሳ ከተማ
አዳማ ከተማ ከ ባህርዳር ከተማ
ወልዋሎ አዲግራት ከ ፋሲል ከተማ
መቐለ ከ ደቡብ ፖሊስ
መከላከያ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ
*በጉባኤው ላይ የተነሱ አንኳር አንኳር ሁነቶች አስመልክቶ አመሻሹ ላይ በድህረ ገፃችነሰ ላይ እምናስነብብ ይሆናል።