ደደቢት ከ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ማሰናበቱን በማረጋገጥ የመጀመሪያው ቡድን ሆኗል። ደደቢት ካደረጋቸው 26 ጨዋታዎች በ4 አሸንፎ በ 1 አቻ በ21 ጨዋታዎች በመሸነፍ የ36ግብ ክፍያ አለበት።
ለመጠናቀቅ የ4 ሳምንታት እድሜ የቀረው የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሁለት ወራጅ ቡድኖችን ለማወቅ ቀሪ ጨዋታዎችን መጠበቅ ያስፈልጋል።
የደረጃ ሰንጠረዥ
[team_standings 17713]
ደደቢት ከ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ማሰናበቱን በማረጋገጥ የመጀመሪያው ቡድን ሆኗል። ደደቢት ካደረጋቸው 26 ጨዋታዎች በ4 አሸንፎ በ 1 አቻ በ21 ጨዋታዎች በመሸነፍ የ36ግብ ክፍያ አለበት።
ለመጠናቀቅ የ4 ሳምንታት እድሜ የቀረው የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሁለት ወራጅ ቡድኖችን ለማወቅ ቀሪ ጨዋታዎችን መጠበቅ ያስፈልጋል።
የደረጃ ሰንጠረዥ
[team_standings 17713]
Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!
Confirmed
0
Death
0
Sign in to your account