የኢትዮጲያ እግርኳስ ተጨዋቾችና ባለሙያዎች ማህበር ረቡዕ ምሽት ይፋ ባደረገው መረጃ የተጨዋቾቹን ደመወዝ ከፍሏል ሲል ፋሲል ከነማን አመሠገነ፡፡
ይህም ፋሲል ከነማን 8ኛው የተጨዋቾቹን ሙሉ ደመወዝ የከፈለ 8ኛው የፕሪሚየር ሊጉ ክለብ አድርጎታል፡፡ በሊጉ ቀሪ 8 ክለቦች አሁንም የተጨዋቾቻቸውን ደመወዝ አጠቃለው አለመክፈላቸው ታውቋል፡፡
የኢትዮጲያ እግርኳስ ተጨዋቾችና ባለሙያዎች ማህበር ረቡዕ ምሽት ይፋ ባደረገው መረጃ የተጨዋቾቹን ደመወዝ ከፍሏል ሲል ፋሲል ከነማን አመሠገነ፡፡
ይህም ፋሲል ከነማን 8ኛው የተጨዋቾቹን ሙሉ ደመወዝ የከፈለ 8ኛው የፕሪሚየር ሊጉ ክለብ አድርጎታል፡፡ በሊጉ ቀሪ 8 ክለቦች አሁንም የተጨዋቾቻቸውን ደመወዝ አጠቃለው አለመክፈላቸው ታውቋል፡፡
Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!
Confirmed
0
Death
0
Sign in to your account