በሽቶ ሚድያ ኮሚዩኒኬሽን እና በትግራይ ወጣቶችና ስፖርት ሚኒስቴር ትብብርነት ከጥቅምት 30-ህዳር 9 ሚካሄደው ትግራይ ዋንጫ ሲዳማ ቡናን በተጋባዥነት ያሳትፋል።
ለሁለተኛ ጊዜ ሚካሄደው ትግራይ ዋንጫ ከኣምናው ውድድር ወልዋሎ ና ድሬዳዋን ማያሳትፍ ሲሆን በምትካቸው ሲዳማ ቡና ና ሰሎዳ ዓድዋን ያሳትፋል።በተጨማሪ ሌሎች ተጋባዥ ክለቦችም በሚቀጥሉት ቀናት ይፋ ይደረጋሉ።
በሽቶ ሚድያ ኮሚዩኒኬሽን እና በትግራይ ወጣቶችና ስፖርት ሚኒስቴር ትብብርነት ከጥቅምት 30-ህዳር 9 ሚካሄደው ትግራይ ዋንጫ ሲዳማ ቡናን በተጋባዥነት ያሳትፋል።
ለሁለተኛ ጊዜ ሚካሄደው ትግራይ ዋንጫ ከኣምናው ውድድር ወልዋሎ ና ድሬዳዋን ማያሳትፍ ሲሆን በምትካቸው ሲዳማ ቡና ና ሰሎዳ ዓድዋን ያሳትፋል።በተጨማሪ ሌሎች ተጋባዥ ክለቦችም በሚቀጥሉት ቀናት ይፋ ይደረጋሉ።
Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!
Confirmed
0
Death
0
Sign in to your account