በክረምቱ የዝውውር መስኮት በንቃት መሳተፍ የጀመረው ስሑል ሽረ የጅማ እባጅፋር እማካዩን አክሊሉ ዋለልኝን በእንድ ዓመት ውል እስፈርሟል።በሳምሶን አየለ ሚመሩት ስሑል ሽረዎች እክሊሉን ማስፈራማቸው ተከትሎ የክረምቱ ፈራሚዎቻቸው ቁጥር 4 አድርሰዋል።
በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት ከተቀያሪ ወንበር እየተነሳ ለጅማ የተጫወተው አክሊሉ ኳስን መሰረት እድርጎ ለሚጫወተው የስሑል ሽሬ ቡድን ያጠናክራል ተብሎ ይጠበቃል።
በተጨማሪ ስሑል ሽረዎች የረመዳን ናስር፣አብዱሰላም አማን፣ዲሜጥሮስ ወልደስላሴ እና ደሳለኝ ደባሽ ውልን ማራዘም ችሏል።