በአዳማ ከተማ ክለብ ያለፉትን ዓመታት የቡድኑን መረብ ሲጠብቅ የቆየው ዲሞክራቲክ ኮንጋዊው ጆኮ ፔንዞ ከክለቡ ጋር ለመለያየት መቃረቡ ተሰምቷል ።
ጃኮ ፔንዞ ቀጣይ ማረፊያው በቀጣይ ቀናት ወደ ኮንጎ በማምራት ለሊጉ ጠንካራ ክለብ ኤ ኤስ ቪታ ክለብ ፊርማውን እንደሚያኖር ይጠበቃል ።
በአዳማ ከተማ ክለብ ያለፉትን ዓመታት የቡድኑን መረብ ሲጠብቅ የቆየው ዲሞክራቲክ ኮንጋዊው ጆኮ ፔንዞ ከክለቡ ጋር ለመለያየት መቃረቡ ተሰምቷል ።
ጃኮ ፔንዞ ቀጣይ ማረፊያው በቀጣይ ቀናት ወደ ኮንጎ በማምራት ለሊጉ ጠንካራ ክለብ ኤ ኤስ ቪታ ክለብ ፊርማውን እንደሚያኖር ይጠበቃል ።
Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!
Confirmed
0
Death
0
Sign in to your account