ሰሞኑን አዳዲስ ተጫዋቾችን እያስፈረመ የሚገኙት ቡርትካናማዎቹ አራተኛ ተጫዋች ማስፈረም ችለዋል ።
ድሬድዋ ከተማ የመሐል ተጫዋች የሆነውን ሙሉቀን አይዳኝ ከአዲስ አበበ ከተማ ለሁለት አመት ለማስፈረም ተስማምተዋል፡፡
ሙሉቀን ካቻምና ከናሽናል ሲሜንት አዲስ አበባ ከተማን የተቀላቀለ ሲሆን ውድድሩ እስከ ተቋረጠበት ድረስ ከአዲስ አበበ ከተማ ክለብ ጋር ቆይታ አድርጓል፡፡
ሰሞኑን አዳዲስ ተጫዋቾችን እያስፈረመ የሚገኙት ቡርትካናማዎቹ አራተኛ ተጫዋች ማስፈረም ችለዋል ።
ድሬድዋ ከተማ የመሐል ተጫዋች የሆነውን ሙሉቀን አይዳኝ ከአዲስ አበበ ከተማ ለሁለት አመት ለማስፈረም ተስማምተዋል፡፡
ሙሉቀን ካቻምና ከናሽናል ሲሜንት አዲስ አበባ ከተማን የተቀላቀለ ሲሆን ውድድሩ እስከ ተቋረጠበት ድረስ ከአዲስ አበበ ከተማ ክለብ ጋር ቆይታ አድርጓል፡፡
Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!
Confirmed
0
Death
0
Sign in to your account