32ቱ ህጋዊ የተጨዋች (የክለብ) ወኪሎች ተለይተው ታወቁ
ከ2012 ዓ.ም የውድድር ዘመን ጀምሮ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በመሚመራቸው ውድድሩሮች ላይ ተሳታፊ ለሚሆኑ የአገር ውስጥና የውጭ አገር ተጨዋቾች ዝውውርን ለማካሄድ የዓለም አቀፋ እግር ኳስ ፌዴሬሽን /ፊፋ/ ባወጣው መመሪያ መሠረት ቅድመ ሁኔታዎችን ላሟሉ 32 ኢንተርሚደሪዎች የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ህጋዊ ፈቃድ ተሰጠ፡፡
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የኢንተርሚደሪ /የሶስተኛ ወገን/ ፈቃድ ለሚፈልጉ በሙሉ በፌዴሬሽኑ መስፈርት መሠረት የፈቃድ መውሰጃ ፈተና በመስጠት 75 የሚሆኑት ተመዝጋቢዎች በመመዘኛ መሠረት ፈተናውን ወስደው ማለፋቸውን የአረጋገጡ በመሆናቸው ከፈለፋት ውስጥ 32 የሚሆኑት የፈቃድ መውሰጃ /የላይሰንስ/ እና የኢንሹራንስ ክፍያ በመፈፀም አስፈላጊውን ቅድመ ሁኔታዎች በማጠናቀቃቸው ሐምሌ 30 ቀን 2011 ዓ.ም ህጋዊ ፍቃዳቸውን ወስደዋል፡፡
ሕጋዊ ፈቃዱ ለሁለት ዓመታት አገልግሎት የሚሰጥ መሆኑን እና ይህንን ፈቃድ ያገኙ ብቻ ዝውውሩን እንደሚሰሩ የተገለፀ ሲሆን ከዚህ ውጪ የሚደረጉ ዝውውሮች ህገወጥ መሆናቸውን እና በፌዴሬሽኑም ሆነ በፊፋ ተቀባይነት የማይኖራቸው መሆኑን ፌዴሬሽኑ ገልጿል፡፡
ፈቃዱን የወሰዱ ዝርዝር
- ማሰታውቂያ -
1 ጢሞቲዮስ ባዬ
2 ኤርሚያስ ተክሌ
3 ብሩክ ኢስራኤል
4 ደረጄ መኮንን
5 ዘርአይ ኢያሱ
6 በያን ሁሴን
7 ኤፍሬም ተሰማ
8 አፈወርቅ አሳለ
9 መነን መላኩ
10 እስክንድር ገመዳ
11 ሙሉጌታ ወልደሚካኤል
12 ተስፋአብ ህሉፍ
13 ተሾመ ፋንታሁን
14 ለአለም ሲሳይ
15 ፍቃዱ ተፈራ
16 ሞገስ በሪሁን
17 ብርሃኑ በጋሻው
18 ከበረ አስማረ
19 ስለሺ ብሩ
20 ቴዎድሮስ ፋና
21 ዳግማዊ ረታ
22 ዱሬሳ ሳሙና
23 ጌትነት ኃይለማርያም
24 ወንድማገኝ መኮንን
25 አብዱልወሃብ ፋሪስ
26 አሰግድ ከተማ
27 ሄኖክ ታምሩ
28 ጋሮ ገረመው
29 ፈድሉ ዳርሰቦ
30 መሀቡባ ሳሙና
31 ቢኒያም ወርቁ
32 በረከት ደረጄ
Via – EFF