የኢትዮዺያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ነባሮቹን ባሰናበተ በሰአታት ውስጥ አዲሱን የዳኞች ኮሚቴን አዋቅሯል።
በዚህም መሰረት ኮሚሽነር ልኡልሰገድ በጋሻው ኮሚሽነር ግዛቴ አለሙ ኮሚሽነር አዲሱ ነጋሽ ኮሚሽነርቸስንታየሁ እጅጉ እንዲሁም ከተሰናባቾቹ ኢንስትራክተር ሃይለ መላክ ተሰማ እንደሆኑ ፌዴሬሽኑ አስታውቋል። ፈጣን መተካካት ይሏል ይህንን ነው።
የኢትዮዺያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ነባሮቹን ባሰናበተ በሰአታት ውስጥ አዲሱን የዳኞች ኮሚቴን አዋቅሯል።
በዚህም መሰረት ኮሚሽነር ልኡልሰገድ በጋሻው ኮሚሽነር ግዛቴ አለሙ ኮሚሽነር አዲሱ ነጋሽ ኮሚሽነርቸስንታየሁ እጅጉ እንዲሁም ከተሰናባቾቹ ኢንስትራክተር ሃይለ መላክ ተሰማ እንደሆኑ ፌዴሬሽኑ አስታውቋል። ፈጣን መተካካት ይሏል ይህንን ነው።
Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!
Confirmed
0
Death
0
Sign in to your account