በአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ኢትዮጵያን ወክለው የሚሳተፉት አጼዎቹ ከወዲሁ ተጫዋቾች እንዲሰባሰቡ እና ወደ ካምፕ እንዲገቡ ጥሪ አቅርቧል ።
ፋሲል ከነማ እግር ኳስ ክለብ ተጨዋቾቹ ከ መስከረም 28 / 2013 ዓ/ም ጀምሮ ነው ወደ ካምፕ እንዲገቡ ጥሪ ሲያቀርብ ወደ ካምፕ በሚገቡበትም ዕለትም የኮቪድ 19 ምርመራ ለማድረግ ክለቡ ዝግጅቱን ማጠናቀቁ ተገልጿል ።
በአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ኢትዮጵያን ወክለው የሚሳተፉት አጼዎቹ ከወዲሁ ተጫዋቾች እንዲሰባሰቡ እና ወደ ካምፕ እንዲገቡ ጥሪ አቅርቧል ።
ፋሲል ከነማ እግር ኳስ ክለብ ተጨዋቾቹ ከ መስከረም 28 / 2013 ዓ/ም ጀምሮ ነው ወደ ካምፕ እንዲገቡ ጥሪ ሲያቀርብ ወደ ካምፕ በሚገቡበትም ዕለትም የኮቪድ 19 ምርመራ ለማድረግ ክለቡ ዝግጅቱን ማጠናቀቁ ተገልጿል ።
Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!
Confirmed
0
Death
0
Sign in to your account