ያለፉትን ዓመታት በሊጉ ጠንካራ ተፎካካሪ መሆን የቻሉት ፋሲል ከተማዎች የፕርሚየር ሊጉን የዋንጫ ባለቤት ይሁን እንደሻው ለማስፈረም መስማማታቸው ተገልጿል ።
የዘንድሮውን የውድድር ዓመት በሀድያ ሆሳዕና ማሳለፍ የቻለው ይሁን በአፄዎቹ ቤት ቀጣዩን ዓመት እንደሚያሳልፍ ሲጠበቅ ለቡድን ትልቅ ግልጋሎትን እንደሚሰጥ ይጠበቃል ።
ይሁን እንደሻው በቀጣይ ዓመት በኮንፌዴሬሽን ዋንጫ መሳተፉን ላረጋገጠው ፋሲል ከተማ የቡድን ስብስብ ተጨማሪ ግብዐት እንደሚሆን ይታመናል ።