በእልህ እና በቁጭት የዛሬውን ጨዋታ ከድንቅ እንቅስቃሴ ጋር ማሸነፍ የቻሉት ዋልያዎቹ በከፍተኛ ደስታ ላይ ይገኛሉ ።
ከቀናት በፊት ኒጀር ላይ በሚያስቆጭ ሁኔታ ሽንፈትን ካስተናገዱ በኋላ የኒጀር እግር ኳስ ፌዴሬሽን ለዋልያዎቹ አባለት መሸነፍ እንደማይገባን እና በመልሱ ጨዋታ ይህን ውጤት እንደሚቀለቡሱት መናገራቸውን ለማወቅ ችለናል ።
የኒጀር እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ሀሚዱ ጂብሪላ አያይዘውም በጨዋታው ተበልጠው እንደነበር አምነው ለብሔራዊ ቡድናችን በኒጀርም በዛሬው ዕለትም ከፍተኛ የሞራል ድጋፍ ማድረጋቸው ታውቋል ።
- ማሰታውቂያ -
© photo – Afroto