ከቀናት በፊት ከኢትዮጵያ ቡና ጋር በስምምነት የተለያየው አቤል እንዳለ ወደ ሲዳማ ቡና በማቅናት ለሁለት ዓመታት ለመቆየት ፊርማውን አኑሯል ።
ተጫዋቹ ከዚህ ቀደም በደደቢት እና በቅዱስ ጊዮርጊስ ተጫውቶ ያሳለፈ ሲሆን ወደ ኢትዮጵያ ቡና በመጣበት የመጀመሪያ አመት የተጠበቀውን ያህል እንቅስቃሴን ባለማሳየቱ የሁለት አመት ቀሪ ውል እያለው ከክለቡ ጋር መለያየቱ ይታወሳል ።
ከቀናት በፊት ከኢትዮጵያ ቡና ጋር በስምምነት የተለያየው አቤል እንዳለ ወደ ሲዳማ ቡና በማቅናት ለሁለት ዓመታት ለመቆየት ፊርማውን አኑሯል ።
ተጫዋቹ ከዚህ ቀደም በደደቢት እና በቅዱስ ጊዮርጊስ ተጫውቶ ያሳለፈ ሲሆን ወደ ኢትዮጵያ ቡና በመጣበት የመጀመሪያ አመት የተጠበቀውን ያህል እንቅስቃሴን ባለማሳየቱ የሁለት አመት ቀሪ ውል እያለው ከክለቡ ጋር መለያየቱ ይታወሳል ።
Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!
Confirmed
0
Death
0
Sign in to your account