በዛሬው ዕለት የተለመደ የረፋድ ልምምዳቸውን ያከናወኑት ዋልያዎቹ የፊት መስመር አጥቂው ሙጂብ ቃሲም መጠነኛ ጉዳት እንዳስተናገደ ለመመልከት ችለናል ።
ሙጂብ ቃሲም በዛሬው ልምምድ ላይ ታፋው አካባቢ ባጋጠመው ጉዳት ልምምዱን ለማቋረጥ ተገዶ ለመመልከት ችለናል ።
- ማሰታውቂያ -
በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ዙርያ ዝርዝር መረጃዎች ቆየት ብለን በሰፊው የምናደርስዎ ይሆናል።
በዛሬው ዕለት የተለመደ የረፋድ ልምምዳቸውን ያከናወኑት ዋልያዎቹ የፊት መስመር አጥቂው ሙጂብ ቃሲም መጠነኛ ጉዳት እንዳስተናገደ ለመመልከት ችለናል ።
ሙጂብ ቃሲም በዛሬው ልምምድ ላይ ታፋው አካባቢ ባጋጠመው ጉዳት ልምምዱን ለማቋረጥ ተገዶ ለመመልከት ችለናል ።
በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ዙርያ ዝርዝር መረጃዎች ቆየት ብለን በሰፊው የምናደርስዎ ይሆናል።
Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!
Confirmed
0
Death
0
Sign in to your account