በነገው ዕለት በጉጉት የሚጠበቀው የኢትዮጵያ እና ዚምቧቡዌ ጨዋታ ያለ ደጋፊ እንደሚካሄድ አሁን ላይ ይፋ ሆኗል ።
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ጨዋታው ደጋፊዎች ወደ ሜዳ ገብተው እንዲታደሙ ከፍተኛ ጥረት በማድረግ ለፊፋ ደብዳቤ ቢያስገባም ሀገራችን ኢትዮጵያ በኮቪድ በ ቀይ ዝርዝር ውስጥ መካተቷ ተቀባይነት እንዳያገኝ አድርጎታል ።
በነገው ዕለት በጉጉት የሚጠበቀው የኢትዮጵያ እና ዚምቧቡዌ ጨዋታ ያለ ደጋፊ እንደሚካሄድ አሁን ላይ ይፋ ሆኗል ።
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ጨዋታው ደጋፊዎች ወደ ሜዳ ገብተው እንዲታደሙ ከፍተኛ ጥረት በማድረግ ለፊፋ ደብዳቤ ቢያስገባም ሀገራችን ኢትዮጵያ በኮቪድ በ ቀይ ዝርዝር ውስጥ መካተቷ ተቀባይነት እንዳያገኝ አድርጎታል ።
Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!
Confirmed
0
Death
0
Sign in to your account