የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግን በምድብ ለ በ19 ነጥብ በ4ኛ ደረጃ ይዞ የመጀመሪያውን ዙር ያጠናቀቀው ሀምበሪቾ ዱራሜ ዋና አሰልጣኙን ያሬድ አበጀን በማሰናበት በምትኩ አለማየሁ አባይነህ (አሌኮ) ቀጥሯል።
አሰልጣኝ አለማየሁ አባይነህ (አሌኮ) ከ45 የፕርሚየር ሊግ ጨዋታ በሁዋላ ከ10 ወራት በፊት ከሲዳማ ቡና ጋር መለያየቱ ይታወሳል ፡፡
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግን በምድብ ለ በ19 ነጥብ በ4ኛ ደረጃ ይዞ የመጀመሪያውን ዙር ያጠናቀቀው ሀምበሪቾ ዱራሜ ዋና አሰልጣኙን ያሬድ አበጀን በማሰናበት በምትኩ አለማየሁ አባይነህ (አሌኮ) ቀጥሯል።
አሰልጣኝ አለማየሁ አባይነህ (አሌኮ) ከ45 የፕርሚየር ሊግ ጨዋታ በሁዋላ ከ10 ወራት በፊት ከሲዳማ ቡና ጋር መለያየቱ ይታወሳል ፡፡
Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!
Confirmed
0
Death
0
Sign in to your account