በክረምቱ የተጨዋቾች ዝውውር በንቃት እየተሳተፈ የገኘው ዳማአ ከተማ የክረምቱ ሥስተኛ ዝውውሩን ሀብታሙ ወልዴን ከድሬዳዋ ከተማ በማስፈረም እጠናቋል።
በድሬዳዋ ከተማ ተስፋ ሰጪ እንቅስቃሴን ያሳየው ሀብታሙ ወልዴ በያዝነው ውድድር ዓመት በጉዳት የታመሰውን የአዳማን እጥቂ ክፍልን ያጠናክራል ተብሎ ይጠበቃል።ከዚህ በፊት አዳማዎች የግራ መስመር ተከላካዩን እስናቀ ሞገስን ከባህርዳር ከተማ እንዲሁም ማካኙንአ አማኑኤል ጎበና ከወልዋሎ ማስፈረማቸው አሚታወስ ነው።በተያያዘ ዜና አዳማ ከተማ የነባር ተጨዋቾቹን ተስፋይ በቀለ፣ኤፍሬም ዘካርያስ እና እዲስ ህንፃ ውል ማራዘም ችሏል።