ሀትሪክ ስፖርት በማክሰኞ እትሟ
ተወዳጅ ጋዜጣዎ ሀትሪክ ስፖርት እነዚህን ዘገባዎች በማክሰኞ እትም ይዛ ወጥታለች።
ሀትሪክ በሀገር ውስጥ ዘገባዋ ከፍተኛ ተወዳጅነትን ባተረፈላት THE BIG INTERVIEW አምዷ ሰበታ ከተማን ወደ ፕሪምየር ሊግ ያሳለፈው አሰልጣኝ ክፍሌ ቦልተና በስልጠና ህይወቱ እና በሌሎች ተያያዥ ጉዳዬች ላይ ከጋዜጣው ጥያቄዎች ቀርቦለት ምላሽ ሰጥቷል።
ሀትሪክ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግን አስመልክቶም የመቀለ 70 እንደርታው ሄኖክ ኢሳያስ በራሱ በሊጉና በክለቡ ዙሪያ ይናገራል።
ሀትሪክ የባህር ማዶ ዘገባዋም ላይ የአፍሪካ ዋንጫን አስመልክቶና በአውሮፓ የተጨዋቾች ዝውውር ዙሪያ መረጃን ይዛሎት ቀርባለች።
ሀትሪክ አታምልጦት ያንብቧት።
ሀትሪክ ስፖርት በማክሰኞ እትሟ ተወዳጅ ጋዜጣዎ ሀትሪክ ስፖርት እነዚህን ዘገባዎች በማክሰኞ እትም ይዛ ወጥታለች።
Hatricksport team