የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የብሔራዊ ዳኞች ቋሚ ኮሚቴ ሦስት ኮሚሽነሮችን ለሁለት ዓመታት አገደ፡፡ በኮሚቴው የታገዱት በኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ውድድር በታዛቢነት ተመድበው በመሥራት ላይ የነበሩት ሻምበል ተክለፂዩን ወርቅዬ፣ አቶ ብርሃኑ ደምሴ እና አቶ መለሠ ባህሩ ናቸው፡፡ በሦስቱ ታዛቢዎች ላይ እገዳው የተላለፈው በፈፀሙት የዲስኘሊን ግድፈት መሆኑን ለመወቅ ተችሏል፡፡
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የብሔራዊ ዳኞች ቋሚ ኮሚቴ ሦስት ኮሚሽነሮችን ለሁለት ዓመታት አገደ፡፡ በኮሚቴው የታገዱት በኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ውድድር በታዛቢነት ተመድበው በመሥራት ላይ የነበሩት ሻምበል ተክለፂዩን ወርቅዬ፣ አቶ ብርሃኑ ደምሴ እና አቶ መለሠ ባህሩ ናቸው፡፡ በሦስቱ ታዛቢዎች ላይ እገዳው የተላለፈው በፈፀሙት የዲስኘሊን ግድፈት መሆኑን ለመወቅ ተችሏል፡፡
Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!
Confirmed
0
Death
0
Sign in to your account