በአሰልጣኝ ውባቱ አባተ የሚመሩት ሰበታ ከተማዎች የመሐል ተከላካያቸውን አንተነህ ተስፋዬ ውል ለተጨማሪ ዓመታት ማራዘማቸው ይፋ ተደርጓል ።
አንተነህ ተስፋዬ በሊጉ ልምድ አላቸው ከሚባሉ እና በብሔራዊ ቡድን በመሰለፍ ብቃቱን ሲያሳይ መቆየቱ ይታወሳል ።
አንተነህ ተስፋዬ ከዚህ ቀደም በ አርባ ምንጭ ከተማ ፣ ሲዳማ ቡና እና ድሬድዋ ከተማ ተጫውቶ ማሳለፉ ይታወሳል ።
በአሰልጣኝ ውባቱ አባተ የሚመሩት ሰበታ ከተማዎች የመሐል ተከላካያቸውን አንተነህ ተስፋዬ ውል ለተጨማሪ ዓመታት ማራዘማቸው ይፋ ተደርጓል ።
አንተነህ ተስፋዬ በሊጉ ልምድ አላቸው ከሚባሉ እና በብሔራዊ ቡድን በመሰለፍ ብቃቱን ሲያሳይ መቆየቱ ይታወሳል ።
አንተነህ ተስፋዬ ከዚህ ቀደም በ አርባ ምንጭ ከተማ ፣ ሲዳማ ቡና እና ድሬድዋ ከተማ ተጫውቶ ማሳለፉ ይታወሳል ።
Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!
Confirmed
0
Death
0
Sign in to your account