በ21ኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አዲስ አበባ ከተማ በሜዳው አርባምንጭ ከተማን አስተናግዷል።
ዛሬ የተደረገው ብቸኛው የሊጉ መርሃ ግብር 1 ለ 1 በሆነ ውጤት ነው የተጠናቀቀው።
ዳዊት ማሞ ባለሜዳውን ክለብ በ63ኛው ደቂቃ ቀዳሚ ማድረግ ቢችልም ከሁለት ደቂቃዎች በኋላ ገብረሚካኤል ያዕቆብ አርባምንጭን አቻ አድርጓል።
ሊጉ እሁድ ሲቀጥል ሀዋሳ ከተማ ከፋሲል ከተማ፣ ወልድያ ከተማ ከአዳማ ከተማ እንዲሁም ጅማ አባቡና ከመከላከያ በተመሳሳይ 9 ስአት ይጫወታሉ።
- ማሰታውቂያ -
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በበኩሉ 10 ስአት ላይ ድሬዳዋ ከተማን ያስተናግዳል።
ቀጣይ ጨዋታዎች እና የደረጃ ሰንጠረዥ ይመልከቱ፡፡
ደረጃ ሰንጠረዥ
# | ክለብ | ተጫ | ልዩ | ነጥብ |
---|---|---|---|---|
1 | ሲዳማ ቡና | 20 | 7 | 36 |
2 | ቅዱስ ጊዮርጊስ | 19 | 18 | 35 |
3 | ደደቢት | 20 | 11 | 35 |
4 | አዳማ ከተማ | 20 | 5 | 34 |
5 | ኢትዮጵያ ቡና | 20 | 8 | 32 |
6 | አርባምንጭ ከተማ | 21 | 3 | 29 |
7 | ፋሲል ከተማ | 19 | 2 | 29 |
8 | ሀዋሳ ከተማ |
20 | 0 | 24 |
9 | ወልዲያ ከተማ |
20 | -1 | 24 |
10 | መከላከያ | 20 | -9 | 24 |
11 | ኢትዮ ኤሌክትሪክ |
20 | -1 | 23 |
12 | ወላይታ ድቻ |
20 | -7 | 22 |
13 | ድሬዳዋ ከተማ | 20 | -8 | 21 |
14 | ጅማ አባቡና |
20 | -4 | 20 |
15 | አዲስ አበባ ከተማ |
21 | -9 | 16 |
16 | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ | 20 | -15 | 15 |