የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የ2011 ዓ.ም የ1ኛው ዙር ውድድር መርሃ ግብርን መሠረት የአደረገ ምርጥ አስር ተጨዋቾች ምርጫ ኘሮጀክት ከገምጃ የህትመትና ማስታወቂያ ሥራዎች ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ጋር በመተባበር ለመሥራት ዝግጅቱን ማጠናቀቁን ገልጿል ፡፡
በምርጥ 10 ዕጩነት በምርጫው የሚካተቱ 32 ተጨዋቾችን የመምረጡን ሥራ ከፌዴሬሽኑ የቴክኒክና ልማት ዳይሬክቶሬት ጋር በመቀናጀት ተሠርቶ ተጠናቋል፡፡
32ቱ እጩ ተጫዋቾቹም የሚከተሉት ናቸው፡፡
1 አማኑኤል ገ/ሚካኤል መቐለ 70 እንድርታ አጥቂ
2 ሐይደር ሸረፋ መቐለ 70 እንድርታ አማካይ
3 አዲስ ግደይ ሲዳማ ቡና አጥቂ
- ማሰታውቂያ -
4 ፊቶዲን ጀማል ሲዳማ ቡና ተከላካይ
5 አቤል ያለው ቅዱስ ጊዮርጊስ አጥቂ
6 ሳላዲን ሰይድ ቅዱስ ጊዮርጊስ አጥቂ
7 ታፈሰ ሰሎሞን ሐዋሳ ከተማ አማካይ
8 ደስታ ዮሃንስ ሐዋሳ ከተማ የመስመር ተከላካይ
9 ያሬድ ባዬ ፋሲል ከነማ ተከላካይ
10 ሱራፌል ዳኛቸው ፋሲል ከነማ አማካይ
11 ኤልያስ አህመድ ባህር ዳር ከተማ አማካይ
12 ወሰኑ ዓሊ ባህር ዳር ከተማ አጥቂ
13 ዳዋ ሆቴሳ አዳማ ከተማ አጥቂ
14 ከነዓን ማርክነህ አዳማ ከተማ አጥቂ
15 አቡበከር ነስሩ ኢትዮጵያ ቡና አጥቂ
16 አማኑኤል ዮሃንስ ኢትዮጵያ ቡና አማካይ
17 ደስታ ደሙ ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ ተከላካይ
18 አፍወርቅ ሀይሉ ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ ተከላካይ/ተመላላሽ
19 ምኒሉ ወንድሙ መከላከያ አጥቂ
20 ዳዊት እስጢፋኖስ መከላከያ አማካይ
21 ባዬ ገዛኸኝ ወላይታ ዲቻ አጥቂ
22 ቸርነት ጉግሳ ወላይታ ዲቻ አማካይ
23 ሳሙኤል ዮሃንስ ድሬዳዋ ከተማ ተከላካይ/ተመላላሽ
24 ያሬድ ሙሸንዲ ድሬዳዋ ከተማ አማካይ
25 አስቻለው ግርማ ጅማ አባ ጅፋር አጥቂ
26 ይሁን እንዳሻው ጅማ አባጅፋር አማካይ
27 ሄኖክ አየለ ደቡብ ፖሊስ አጥቂ
28 ዮናስ በርታ ደቡብ ፖሊስ አማካይ
29 ጅላሉ ሻፊ ስሑል ሽረ አማካይ
30 ልደቱ ለማ ስሑል ሽረ አጥቂ
31 የአብስራ ተስፋዬ ደደቢት አማካይ
32 አቤል ጥላሁን ደደቢት አማካይ
በቀጣይ የተጫዋቾች መምረጫ የጽሁፍ ቁጥሩን እና የተጫዋቾቹን ኮድ በይፋ በቀጣይ ቀናት እንደሚያሳውቁ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የማርኬቲንግ ዳይሬክተር አቶ ኢሳያስ ፍሰሃ ገልጸውልናል፡፡
source -Eff