በኢትዮጵያ ቡና ቤት ድንቅ የውድድር ዓመትን ማሳለፍ የቻሉት አቡበከር ናስር እና ሚኪያስ መኮንን በቡናማዎቹ ቤት ለረጅም ጊዜ የሚያቆያቸውን ስምምነት ፈፅመዋል ።
በአሰልጣኝ ካሳዬ አራጌ እየተመሩ ብቃታቸውን ዳግም ማስመስከር የቻሉት አቡበከር እና ሚኪያስ በኢትዮጵያ ቡና ቤት እስከ መጪው 2017 የውድድር ዓመት ለመቆየት መስማማታቸው ተገልጿል ።
በኢትዮጵያ ቡና ቤት ድንቅ የውድድር ዓመትን ማሳለፍ የቻሉት አቡበከር ናስር እና ሚኪያስ መኮንን በቡናማዎቹ ቤት ለረጅም ጊዜ የሚያቆያቸውን ስምምነት ፈፅመዋል ።
በአሰልጣኝ ካሳዬ አራጌ እየተመሩ ብቃታቸውን ዳግም ማስመስከር የቻሉት አቡበከር እና ሚኪያስ በኢትዮጵያ ቡና ቤት እስከ መጪው 2017 የውድድር ዓመት ለመቆየት መስማማታቸው ተገልጿል ።
Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!
Confirmed
0
Death
0
Sign in to your account