አዲስ ግደይ 38ኛው ሰከንድ የሊጉን ፈጣን ጎል አስቆጥሯል።
አሁን ሀዋሳ ላይ እየተደረገ ባለው ጨዋታ ሲዳማ ቡና ወላይታ ድቻን 1-0 እየመራ ይገኛል በዚህ ጨዋታ አዲስ ግደይ 38ኛው ሰከንድ ዳዊት ተፋራ ያቀበለውን ኳስ ተጠቅሞ በግንባሩ ገጭቶ ግብ በማድረግ በእዮብ አለማየሁ ተይዞ የነበረው የፈጣን ግብ አግቢነት ሪከርድ ሰብሯል።
አዲስ ግደይ 38ኛው ሰከንድ የሊጉን ፈጣን ጎል አስቆጥሯል።
አሁን ሀዋሳ ላይ እየተደረገ ባለው ጨዋታ ሲዳማ ቡና ወላይታ ድቻን 1-0 እየመራ ይገኛል በዚህ ጨዋታ አዲስ ግደይ 38ኛው ሰከንድ ዳዊት ተፋራ ያቀበለውን ኳስ ተጠቅሞ በግንባሩ ገጭቶ ግብ በማድረግ በእዮብ አለማየሁ ተይዞ የነበረው የፈጣን ግብ አግቢነት ሪከርድ ሰብሯል።
Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!
Confirmed
0
Death
0
Sign in to your account