የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሻምፒዮኖቹ መቐለ 70 እንደርታ ወደ ማላቦ ኢኳቶሪያል ጊኒ ሚያደርጉትን ጉዞ ጀምረዋል
በታሪካቸው ለመጀመርያ ጊዜ በእፍሪካው ትልቁ መድረክ ካፍ ቻምፒዮንስ ሊግ ሚሳተፋት መቐለ 70 እንደርታ የቅድመ ማጣሪያው የመጀመርያ ዙር ጨዋታቸውን ለማከናወን ወደ ማላቡ እቅንተዋል።
19 ተጨዋቾችን በመያዝ ወደ ማላቡ ያቀናው መቐለ 70 እንደርታ ቅዳሜ ነሐሴ 4 ከቀኑ 11 ሰዓት የኢኳቶሪያል ሊግ ሻምፒዮን የሆነውን ካኖ ስፖርትን ይገጥማል።
ወደ ማላቦ ያቀኑ ተጨዋች ዝርዝር
ግብ ጠባቂዎች፦ ፊሊፕ ኦቮኖ፣ ሶፎንያስ ሰይፈ
- ማሰታውቂያ -
ተከላካዮች ፦ እሌክስ ተሰማ፣ እሚን ነስሩ፣ ታፈሰ ሰርካ፣ ኣንተነህ ገ/ክርስቶስ፣ ሄኖክ ኢሳይያስ፣ ስዩም ተስፋዬ
እማካዮች፦ ሚካኤል ደስታ፣ ጋብርኤል ኣሕመድ፣ ሃይደር ሸረፋ፣ ዮናስ ገረመው፣ ሙሉጌታ ወ/ጊዮርጊስ፣ ሳሙኤል ሳሊሶ፣ ኤፍሬም እሻሞ፣ያሬድ ብርሃነ
እጥቂዎች፦ ኦሴይ ማውሊ፣ እማኑኤል ገ/ሚካኤል፣ያሬድ ከበደ